በጅማ በሃይማኖት ሽፋን ጉዳት ያደረሱ ወገኖች በቁጥጥር ሥር ባለመዋላቸው ቅሬታ እየቀረበ ነው


  • መንግሥት በግጭቱ “የአልሸባብ እጅ አለበት” ይላል:: ነዋሪዎች አልተቀበሉትም
(ሰንደቅ፣ በጋዜጣው ሪፖርተር፣ መጋቢት 7 ቀን 2003 ዓ.ም)፤ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በሊሙ ኮሳ ወረዳ ከሳምንት በፊት በተከሠተው የሃይማኖት ግጭት ውስጥ ተሳታፊ የነበሩ ሰዎች በቁጥጥር ሥር ባለመዋላቸው ከፍተኛ ስጋት ውስጥ መውደቃቸውን ነዋሪዎቹ ገለጹ፡፡ የጅማ ኢሚግሬሽን እና ደኅንነት ጽ/ቤት ያወጣው ደብዳቤ በበኩሉ፣ መንግሥት ባለው መረጃ የድርጊቱ ቀስቃሽ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ሙስሊሞች ሳይሆኑ ከሶማልያ የመጡ የአልሸባብ አባላት መሆናቸውን፣ ስድስት የአልሸባብ አባላት በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ ሌላ ሃያ ተጠርጣሪ ተጨማሪ የአልሸባብ አባላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ገልጸዋል፡፡

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)