በዐውደ ምሕረት ላይ ስሙን በማጥፋት በተሰማሩት ጥቅመኞች እና ይህን ተግባር በሚያበረታቱ አካላት ላይ ቅ/ሲኖዶስ ርምጃ እንዲወስድ ማኅበረ ቅዱሳን ጠየቀ


  • ማኅበሩ በቋሚ ሲኖዶሱ ውሳኔ ማዘኑን ገልጧል::
  • “የሐዋሳ ከተማ ምእመናን ጥያቄ የሃይማኖታዊ መብት ጥያቄ እንጂ የማንም አለመሆኑን ተረድተናል፡፡”
 (ደጀ ሰላም፤ ፌብሩዋሪ 25/2011፤  የካቲት 18/2003 ዓ.ም):-  በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን በሲዳማ ጌዲኦ፣ አማሮ እና ቡርጂ ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች ሀገረ ስብከት በሐዋሳ ከተማ ከ2002 ዓ.ም ወዲህ ከተከሠተው የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ችግር ጋራ በተያያዘ እየተደረገበት ያለው የስም ማጥፋት ዘመቻ እንዲቆምለት ጠየቀ፡፡

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)