ጎንደር ጥምቀትን በካርኒቫል ደረጃ ልታከብር ነው


በሔኖክ ያሬድ
 (ሪፖርተር ጋዜጣ፤ Wednesday, 22 December 2010 11:14) ዓመታዊው የጥምቀት በዓል ለመጀመርያ ጊዜ በጎንደር በካርኒቫል ደረጃ ለአምስት ቀናት እንደሚከበር የጎንደር ባህልና ቱሪዝም መምርያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ኃላፊ አቶ ጌታሁን ሥዩም ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ከዚህ ቀደም ከጥር 10 እስከ ጥር 12 ቀን ለሦስት ቀናት ይከበር የነበረው የከተራ ጥምቀት በዓል በሁለገብ ዝግጅቶች ለአምስት ቀናት በብሔራዊ ካርኒቫል ደረጃ ይከበራል፡፡
(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)