ፍርድ ቤት ተማሪዎቹ በዋስ እንዲለቀቁ ወሰነ


  • "ይህ የክርስትናችን ፍሬ ነው፤ እግዚአብሔር ለበጎ አድርጎልናል፡፡"(ተማሪዎቹ) 
  • "እግዚአብሔር ባወቀ ወደ እስር ቤት ወስዶ አስተምሮኛል፤ ወደ ቀደመ ሃይማኖቴ ተመልሻለሁ፡፡"
(ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 15/2011፤ ጥር 7/2003 ዓ.ም)፦ በልደተ ክርስቶስ የበዓል ዋዜማ አከባበር ጋራ በተያያዘ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ካምፓስ ‹‹ሁከት ቀስቅሳችኋል፤ በንብረት ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርጋችኋል›› በሚል ቀደም ሲል ለእስር የተዳረጉት 18 ተማሪዎች በብር 400፣ ትላንት ከዩኒቨርሲቲው በፖሊስ ተወስደው የተጨመሩት አራት ተማሪዎች ደግሞ የብር 500 ዋስ አቅርበው ከእስር እንዲወጡ እና ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ ተወሰነ፡፡

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)