የልኳንዳ ነጋዴዎች ከገበያ እንደሚወጡ እያስታወቁ ነው
ከአምስት ወራት በፊት መንግሥት በሥጋ ዋጋ ላይ ያወጣው ተመን ካልተስተካከለ፣ የልኳንዳ ነጋዴዎች ከገበያ እንደሚወጡ የአዲስ አበባ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ለመንግሥት አስታወቀ፡፡
ከአምስት ወራት በፊት መንግሥት በሥጋ ዋጋ ላይ ያወጣው ተመን ካልተስተካከለ፣ የልኳንዳ ነጋዴዎች ከገበያ እንደሚወጡ የአዲስ አበባ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ለመንግሥት አስታወቀ፡፡