የሚኒስትሮች ምክር ቤት የቴክኒክና ሙያ ኤጀንሲ እንዲቋቋም ወሰነ Ethiopian Reporter February 20, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በውድነህ ዘነበ የካቲት 5 ቀን 2003 ዓ.ም. የተሰበሰበው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጀንሲ ማቋቋም የሚያስችል ደንብ አፀደቀ፡፡