በቤቶች ኤጀንሲ ዕርምጃ ቤታቸውን የለቀቁ ወይዘሮ Ethiopian Reporter February 16, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በውድነህ ዘነበ ወ/ሮ ሕልምአየሁ በሪሁን ከሰባት ልጆቻቸው ጋር ለ11 ዓመታት ከኖሩበት ቤት ባለፈው ሳምንት ሐሙስ በኃይል ሲፈናቀሉ ጎረቤቶቻቸው በዕንባ ነበር የሸኟቸው፡፡