ንግድ ምክር ቤት የቦርድ አባሉን አባረረ
(በዳዊት ታዬ)
የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ባሳለፍነው ሐሙስ ባካሄደው ስድስተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ያገዳቸውን አንድ የቦርድ አባል በሌላ እንዲተኩ ውሳኔ ሰጠ፡፡
የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ባሳለፍነው ሐሙስ ባካሄደው ስድስተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ያገዳቸውን አንድ የቦርድ አባል በሌላ እንዲተኩ ውሳኔ ሰጠ፡፡