አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በድጋሚ የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ
* ለክልሉ ተጨማሪ አራት ምክትል ፕሬዚዳንቶች ተሹመዋል
(በሰብለወንጌል ሐብታሙ)
የደቡብ ክልልን ላለፉት አምስት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲያስተዳድሩ የቆዩት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ፣ በድጋሚ ለቀጣይ አምስት ዓመታት ክልሉን እንዲያስተዳድሩ ተመረጡ፡፡
(በሰብለወንጌል ሐብታሙ)
የደቡብ ክልልን ላለፉት አምስት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲያስተዳድሩ የቆዩት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ፣ በድጋሚ ለቀጣይ አምስት ዓመታት ክልሉን እንዲያስተዳድሩ ተመረጡ፡፡