ታቅዶ የከሸፈዉ የስልጣን ሽግግር በየመን

ትናንት በየመኑ ፕሬዝደንት እና በተቃዋሚዎቻቸዉ መካከል ይፈረማል ተብሎ የተጠበቀዉ የስልጣን ሽግግር ስምምነት ከሽፏል።