በኢራን እስር ላይ የቆዩ ሁለት ጀርመናዉያን ጋዜጠኞች ተለቀቁ

በቴህራን መንግሥት ኢራን ውስጥ ተይዘው የነበሩ ሁለት የጀርመን ጋዜጠኞች ከአራት ወራት እስር በኋላ መለቀቃቸዉን የጀርመን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።