በሆሳዕና አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ Ethiopian Reporter December 22, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በጋዜጣው ሪፖርተር ባለፈው እሑድ ከሰዓት በኋላ በደቡብ ክልል ሆሳዕና አካባቢ በሬክተር ስኬል 5.1 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ነበር፡፡