ግምገማና ሹምሽር በጋምቤላ

የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጋህዴን) የዉስጥ ግምገማ አካሂዶ የድርጅቱን የአመራር አባላት መለወጡን የፓርቲዉ አዲስ ሊቀመንበር ለዶይቼ ቬለ ገለጹ።