የዓለም የኤድስ ቀን በኢትዮጵያ

በየዓመቱ ህዳር ሀያ ሁለት ቀን የሚውለው የዓለም የኤድስ ቀን ሁሉን አቀፍ የፀረ ኤች አይ ቪ አገልግሎቶች አቅርቦትና ሰብዓዊ መብት በሚል መሪ ቃል በመላው ዓለም በተለያዩ ዝግጅቶች እየታሰበ ነው ።