የኢትዮጵያውያን አይሁዶች ተቃውሞ ሠልፍ በእሥራኤል

በእሥራኤል ሀገር በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አይሁዶች በዛሬው ዕለት ከሦስት ሰዓታት በፊት ባደባባይ የተቃውሞ ሠልፍ አካሄዱ።