በጣልቃ ገብነት ሕጉን የጣሰው ማነው?

ባለፈው የአውሮፓውያንች ዓመት ከተፈጠሩት አነጋጋሪ ክስተቶች መካከል የዓለም የገንዘብ ድርጅት (IMF) ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዶሚኒክ ስትራውስ ካሃን በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተጠርጥረው መታሰራቸው ነበር፡፡