የጋዜጠኞችና የፖለቲከኞች እስረኞች ጉዳይ በፍርድ ቤት፣

የፌደራል ዐቃቤ ህግ ፤ በሽብር ወንጀል እጠረጥራቸዋለሁ ብሎ ክስ በመሠረተባቸው ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያለውን ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋን ጨምሮ 24 በሰላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች የአመራር አባላት፣