የካይሮው የእስራኤል ኤምባሲ ዳግም መከፈት

ከ 3 ወር በፊት በግብፅ ተቃዋሚዎች ጥቃት ከደረሰበት በኋላ የተዘጋው ካይሮ የሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ በቅርቡ እንደገና ተከፍቷል ።