16 ኛዉ የICASA ጉባኤ እና ወጣቱ

አዲስ አበባ ላይ ለአራት ቀናት የተሰየመዉ 16 ኛዉ አለማቀፍ የኤድስ እና የአባላዘር በሽታዎች አብይ ጉባዔ በያዝነዉ ሃሙስ ምሽት ተጠናቆአል።