ኢትዮጵያ በዊኪሊክስ ፋይሎች

በአቢይ አፈወርቅ

(አዲስ አበባ በሚገኘው የአሜሪካን ኢምባሲ ተጠናቅረው ወደ ስቴት ዲፓርትመንት ከተላኩ ምስጢራዊ ሪፖርቶች መሀል የኢትዮጵያን ውስጣዊ ጉዳዮች የሚፈትሹ በርካታ መልእክቶች ውኪሊክስ በተባለው ድረገጽ አማካኝነት ለአደባባይ በቅተዋል።ሪፓርቶቹ ሰፊና በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ እንደመሆናቸው በዚህ ርዕስ ስር አንኳር ነቁጦችን በመንቀስ በተከታታይ ምጥን ፍተሻዎች ለማቅረብ ይሞከራል።)