የሎውሮ ባግቦ ወደ ዴን ኻግ መዛወር

በሰብዕና አንፃር ወንጀል ፈፅመዋል በሚል የተከሰሱት እና ካለፈው ሚያዝያ ወዲህ በኮት ዲቯር በእስር የቆዩት የቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ሎውሮ ባግቦ ዛሬ ዴን ኻግ ወደሚገኘው ዓለም አቀፍ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት ተዛወሩ።