አድባር በቶሮንቶ ዩኒቨርስቲ የተሳካ ውይይት አደረገ፡
የመምህር የኔሰው መስዋእትነት ተዘከረ፡ ሁለት ወጣት ምሁራን የጥናት ስራዎች አቀረቡ
Ethiopia Zare (አርብ ኅዳር 8 ቀን 2004 ዓ.ም. November 18, 2011)፦ አድባር በመባል የሚታወቀው የውይይትና ክርክር ክበብ በቶሮንቶ የተሳካ ውይይት ከማድረጋቸውም በላይ ‘ፍትህና ነጻት በሌለበት ሀገር መኖር ሰለቸኝ” በማለት ራሱን በእሳት ያቃጠለው መምህር የኔሰው ገብሬ መስዋእትነት በታላቅ ሁኔታ ተዘከረ።