ሱዳን ኢትዮጵያዊውን የፖለቲካ ስደተኛ ለኢህአዴግ አሳልፋ ሰጠች

Ethiopia Zare ( እሁድ ኅዳር 17 ቀን 2004 ዓ.ም. November 27, 2011)፦ የሱዳን መንግስት በበርካታ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ላይ እስርና እንግልት እያደረሰ ነው በሚል እየተወነጀለ ባለበት በአሁኑ ወቅት አንዷለም አለማየሁ የተባለውን የኢህአዴግ ተቃዋሚ አሳልፎ ለኢትዮጵያ መንግስት እንደሰጠ ከደረሰን ዜና መረዳት ተችሏል።