ጀማ ሲሚንቶ በሱዳን ኩባንያ መጭበርበሩን ለብሔራዊ ባንክ አቤቱታ አቀረበ Ethiopian Reporter November 30, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ፓስፊክ ፔትሮሊየም የተሰኘው የሱዳን ኩባንያ በገባው ውል መሠረት በ45 ቀናት ውስጥ 14,000 ቶን ፔትሮሊየም ኮክ (ከነዳጅ ተረፈ ምርት የሚገኝ ከሰል መሰል ምርት) ሊያቀርብልኝ ሲገባ አላቀረበልኝም ሲል፣ ጀማ ሲሚንቶ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አቤቱታ አቀረበ፡፡