የላንጋኖ በቀለ ሞላ ሆቴል ለሁለተኛ ጊዜ ገዥ አጣ

– ባንኩ ሆቴሉን በድርድር ለመሸጥ አስቧል

(በኃይሌ ሙሉ)

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በብድር መያዣነት ይዤዋለሁ ያለውን የላንጋኖ በቀለ ሞላ ሆቴል በ60 ሚሊዮን ብር መነሻ ዋጋ ለሁለተኛ ጊዜ ለጨረታ ቢያቀርብም ገዥ ሊያገኝ አልቻለም፡፡