ቅዱስ ሲኖዶስን ያበጣበጠው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሪፖርት ቀረበበት

– ሀገረ ስብከቱ ከ4.2 ሚሊዮን ብር በላይ አባክኗል
– በሁለት ዓመታት ከ35.4 ሚሊዮን ብር በላይ ለሀገረ ስብከቱ ፈሰስ ተደርጓል

(በታምሩ ጽጌ)