የብሔራዊ ባንክ የአገር ውስጥ ወርቅ ግብይት እስካሁን ገዥ አልቀረበም Ethiopian Reporter November 27, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለአገር ውስጥ የወርቅ ጌጣጌጥ አምራች ዕደ ጥበባትና ወርቅ ቤቶች የሚሆን ጥሬ ወርቅ ሽያጭ መጀመሩን ካስታወቀ ሁለት ሳምንታት ያለፉት ቢሆንም፣ እስካሁን አንድም ገዥ አለመቅረቡ ታወቀ፡፡