የአዲሱ ግዙፍ መንግሥታዊ ድርጅት የመቋቋሚያ ደንብ ይፋ ሆነ
• የማቋቋሚያ ካፒታሉ 3.7 ቢሊዮን ብር ነው
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የሚል ስያሜ የተሰጠው አዲሱ ግዙፍ መንግሥታዊ ተቋም፣ የካፒታል መጠኑ 3.7 ቢሊዮን ብር ሆኖ እንዲቋቋም ተደረገ፡፡
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የሚል ስያሜ የተሰጠው አዲሱ ግዙፍ መንግሥታዊ ተቋም፣ የካፒታል መጠኑ 3.7 ቢሊዮን ብር ሆኖ እንዲቋቋም ተደረገ፡፡