ለግዙፉ መንግሥታዊ ኢንተርፕራይዝ ሰባት ባለሥልጣናት በቦርድ አባልነት ተመደቡ Ethiopian Reporter November 19, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በመንግሥት ይዞታ ሥር የሚገኙትና በከፍተኛ ገንዘብ በመንቀሳቀስ የሚታወቁት የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ፣ የባህር ትራንዚት አገልግሎትና የደረቅ ወደብ አገልግሎት ድርጅቶችን በማዋሀድ ለሚቋቋመው አዲስ ግዙፍ ኢንተርፕራይዝ፣ ሰባት የቦርድ አባላት ተሰየሙለት፡፡