በአሸባሪነት የተከሰሱ ተጠርጣሪዎች ችሎት

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት የፌዴራሉ ዓቃቤ ሕግ በሽብር ድርጊት ዋና ተሳታፊ በመሆን አራት የተለያዩ ክሶች በመሰረተባቸው ሁለት ኢትዮጵያውያን እና ሁለት የስዊድን ጋዜጠኞች ላይ ዛሬ የተለያየ ብይን ሰጥቶዋል።