በወርቅ ማጭበርበር የተከሰሱት የማዕድን ሚኒስቴር ኃላፊዎች ነፃ ተባሉ

ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ በባሌስትራና በቁርጥራጭ ብረቶች ለወርቅ ግዢ ተብሎ በመጭበርበሩ የእነሱም እጅ አለበት በሚል ተጠርጥረው ክስ ተመሥርቶባቸው የነበሩ፣ የቀድሞው የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴርና የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መሥርያ ቤት ከፍተኛ ኃላፊዎች ጥቅምት 15 ቀን 2004 ዓ.ም. ነፃ ተባሉ፡፡