የኤርትራና የኢትዮጵያዉያን የስደተኖች ፈተና

የሱዳን መንግስት ጥገኝነት ፈልገዉ ከአገራቸዉ የተሰደዱ ኤርትራዉያንን ያለፍላጎታቸዉ ወደአገራቸዉ መለሱን የተመ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አወገዘ።