የኤርትራና የኢትዮጵያዉያን የስደተኖች ፈተና DW Amharic October 27, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የሱዳን መንግስት ጥገኝነት ፈልገዉ ከአገራቸዉ የተሰደዱ ኤርትራዉያንን ያለፍላጎታቸዉ ወደአገራቸዉ መለሱን የተመ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አወገዘ።