አንድነት ፓርቲ ለሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አቤት አለ Ethiopian Reporter October 26, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በሽብርተኝነት ተጠርጥረው የታሰሩት የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አመራር አባላት በቅርብ ዘመዶቻቸው፣ በጓደኞቻቸውና በሐኪሞቻቸው የሚጐበኙበትን ሁኔታ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ተከታትሎ እንዲያስፈጽም አንድነት ፓርቲ ጠየቀ፡፡