የሱዳን ብሉ ናይል ስደተኞች ቁጥር መጨመር
በሱዳኗ የብሉ ናይል ግዛት በተባባሰው ውጊያ ምክንያት ከአካባቢው የሚሰደዱት ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሄዱን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን በእንግሊዘኛው ምህፃር UNHCR አስታወቀ ።
በሱዳኗ የብሉ ናይል ግዛት በተባባሰው ውጊያ ምክንያት ከአካባቢው የሚሰደዱት ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሄዱን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን በእንግሊዘኛው ምህፃር UNHCR አስታወቀ ።