በፑንትላንድ ሞት የተፈረደበት ኢትዮጵያዊ ቤተሰቦች መንግሥትን እየተማፀኑ ነው
• ከሞት ለመትረፍ እስከ ዓርብ 700 ሺሕ ብር መክፈል አለበት
ከሶማሊያ ተገንጥላ ራሷን በምታስተዳድረው ፑንትላንድ ውስጥ በምትገኘው ቦሳሶ ከተማ የሞት ፍርድ የተፈረደበትን ኢትዮጵያዊ ቤተሰቦች፣ መንግሥት እንዲያተርፍላቸው እየተማፀኑ ነው፡፡
ከሶማሊያ ተገንጥላ ራሷን በምታስተዳድረው ፑንትላንድ ውስጥ በምትገኘው ቦሳሶ ከተማ የሞት ፍርድ የተፈረደበትን ኢትዮጵያዊ ቤተሰቦች፣ መንግሥት እንዲያተርፍላቸው እየተማፀኑ ነው፡፡