የአዜብ ቀሚስ

W/z Azeb Mesfin ወ/ሮ አዜብ መስፍንዘኢትዮጵያ

ቦታው ኒዮርክ ውስጥ ነው። አፓርትመንት ቪላ የሚሉት አይነት ልዩና ትልቅ የእንግዳ ማረፊያ ነው። ከማረፊያ ሳሎን ውስጥ ጠ/ሚ/ር አቶ መለስ ዜናዊ እና በኒዮርክ የተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ቋሚ  አምባሳደር የነበሩት አቶ ፍስሃ ይመር ብቻቸውን ተቀምጠዋል። አቶ ፍሰሃ ለአቶ መለስ ብርቱ ማብራሪያና ሪፖርት እያቀረቡ (ብሪፍ) እያደረጉ ነው።