የአዜብ ቀሚስ
ዘኢትዮጵያ
ቦታው ኒዮርክ ውስጥ ነው። አፓርትመንት ቪላ የሚሉት አይነት ልዩና ትልቅ የእንግዳ ማረፊያ ነው። ከማረፊያ ሳሎን ውስጥ ጠ/ሚ/ር አቶ መለስ ዜናዊ እና በኒዮርክ የተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ቋሚ አምባሳደር የነበሩት አቶ ፍስሃ ይመር ብቻቸውን ተቀምጠዋል። አቶ ፍሰሃ ለአቶ መለስ ብርቱ ማብራሪያና ሪፖርት እያቀረቡ (ብሪፍ) እያደረጉ ነው።
ዘኢትዮጵያ
ቦታው ኒዮርክ ውስጥ ነው። አፓርትመንት ቪላ የሚሉት አይነት ልዩና ትልቅ የእንግዳ ማረፊያ ነው። ከማረፊያ ሳሎን ውስጥ ጠ/ሚ/ር አቶ መለስ ዜናዊ እና በኒዮርክ የተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ቋሚ አምባሳደር የነበሩት አቶ ፍስሃ ይመር ብቻቸውን ተቀምጠዋል። አቶ ፍሰሃ ለአቶ መለስ ብርቱ ማብራሪያና ሪፖርት እያቀረቡ (ብሪፍ) እያደረጉ ነው።