እስላማዊ መንግሥት ለማቋቋም ይንቀሳቀሳል የተባለው ዋሃቢያ በአክራሪነት ተፈረጀ

መንግሥት እስላማዊ መንግሥት ለማቋቋም እየተንቀሳቀሰ ነው በማለት ዋሃቢያ የተባለውን ድርጅት በአክራሪነት ፈረጀ፡፡ አንዳንዶች ፍረጃውን በተመለከተ ተቃውሞ እያሰሙ ነው፡፡