ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ በኦስሎ ተቃውሞ ገጠማቸው
ከትናንት በስቲያ በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ተጀምሮ ትናንት በተጠናቀቀው የኢነርጂ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፉ የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ በመቶዎች ከሚቆጠሩ ሰዎች ተቃውሞ ገጠማቸው፡፡
ከትናንት በስቲያ በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ተጀምሮ ትናንት በተጠናቀቀው የኢነርጂ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፉ የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ በመቶዎች ከሚቆጠሩ ሰዎች ተቃውሞ ገጠማቸው፡፡