የሕንዱ ካሩቱሪ የአዲስ አበባን ስድስት እጥፍ የሚሆን መሬት ወሰደ

– ለፕሮጀክቱ 1.4 ቢሊዮን ዶላር በጀት ይዟል
– በዓመት አንድ ቢሊዮን ዶላር ከውጭ ንግድ ለማግኘት አቅዷል
– ባሮ ወንዝን እንዲጠቀም ተፈቅዶለታል
– ጆንዲር ትራክተርን አገር ውስጥ ለመገጣጠም ታስቧል

(በውድነህ ዘነበ)