የምርጫ ዋዜማ ዉጥረት በዴሞክራቲክ ኮንጎ

በመጪዉ ጥቅምት ወር አጋማሽ ገደማ አጠቃላይ ምርጫ ለማካሄድ የተዘጋጀችዉ ማዕከላዊ አፍሪቃዊቷ አገር ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ ከወዲሁ የፖለቲካ ዉጥረት እንደሰፈነባት እየተነገረ ነዉ።