፶፪ ሣምንት ፶፪ ግጥሞች

ዓለማየሁ ዲባባ ከስዊድን ([email protected])
ላለፉት ፶፪ ሣምንታት ዘወትር ረቡዕ ገጣሚ ማትያስ ከተማ (ወለላዬ) ”የረቡዕ ግጥም” በሚል ቋጠሮ ሃምሳ ሁለት ግጥሞችን በኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ላይ ሲያስነብበን ቆይቶ፤ የመጨረሻውን ቁጥር ፶፪ን ባለፈው ሣምንት ረቡዕ አስነብቦናል። በግጥሞቹ ላይ አንባብያንና ባለሙያዎች ያላቸውን አስተያየት ይሰጡ ዘንድ ተጋብዘዋል። በተለይም የሥነግጥም ሃያስያን መድረኩን ይጠቀሙበት ዘንድ የኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ዝግጅት ክፍል በአክብሮት እየጋበዘ፤ የዓለማየሁ ዲባባን አስተያየት ፩ በማለት ታነቡ ዘንድ ይጋብዛል።