የኢትዮጽያ የፊደራል ትራንስፖርት ሚኒስትር የመጓጓዣ ዋጋ መጨመሩ

የኢትዮጽያ የፊደራል ትራንስፖርት ሚኒስቴር ያለምንም ቅድመ ማስጠንቀቅያ በመጓጓዣ ትራንስፖርት ላይ የዋጋ ጭማሪ ማድረጉ ተገለጸ።