የኢትዮጵያ ፖለቲካና የእስራት ዘመቻ

ዓለም በፀረ-ሽብር ወታደራዊ ዘመቻዉ በተሳላቸበት፥ የወታደራዊ ዘመቻዉን ድል በሚያጠራጥርበት ባሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ አዲስ የፀረ-ሽብር ሕግ ማፅደቋ ነዉ ግራዉ።በአዲሱ ሕግ ተጠርጥረዉ የታሰሩ፥ የተከሰሱት በሰላማዊ መንገድ እንደሚታገሉ ያስታወቁ ፖለቲካኞች፥ ወይም ወረቀት-እስኪሪብቶ «የታጠቁ» ጋዜጠኞች መሆናቸዉ ነዉ-አሳሳቢዉ ድቀት