የኤርትራ ስደተኞች እና ምክንያታቸዉ DW Amharic September 19, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን በእንግሊዘኛው ምህፃር UNHCR፤ በየወሩ 3000 የሚጠጉ ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያና ሱዳን እየተሰደዱ መሆናቸውን ገለፀ።