ሻርማርኬ ስልጣን ለቀቁ

የመልቀቂያ ደብዳቤአቸውን ለፕሬዝዳንቱ ጽ/ቤት ሰጥተዋል። በፕሬዝዳንቱና በጠቅላይ ሚኒስትሩ መኃል የተፈጠረው አለመግባባት መጨረሻው የሻርማርኬ መልቀቅ ሆነ።