በሶማሊያ ከረሃቡ በተጨማሪ ኮሌራ አሳሳቢ ሆኗል Ethiopian Reporter August 20, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በዓይነቱ አስከፊ የተባለለትና በምሥራቅ አፍሪካ በተከሰተው ድርቅና ረሃብ ኮሌራ ተጨማሪ ራስ ምታት እየሆነ መምጣቱን የዕርዳታ ድርጅቶች ገልጸዋል፡፡