ከመሠረታዊ የኢኮኖሚ መርህ ጋር የሚጣረሰው የቁጠባ ዕድገት Ethiopian Reporter August 20, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በሐምሌ ወር የዋጋ ግሽበቱ 39.2 በመቶ የደረሰ ሲሆን፣ በተፃራሪው በአገሪቱበሚገኙት ባንኮችና በአነስተኛ የገንዘብ ተቋማት የሚገኘው የቁጠባ መጠን እያደገ ይገኛል::