የደመራ በዓል
«መስቀል አብርሃ!–»
የዘንድሮው ፤ የ 2006 ዓ ም፣ የደመራ በዓል ፣ ከቀትር በኋላ ፣ ማምሻውን ተክብሯል።
በንግሥት ዕሌኒ ትእዛዝ ተቆፍሮ ፤ በኢየሩሳሌም የተገኘው ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሠቀለበት መሥቀል፣ የሚታሰብበት በዓል፣ ሃይማኖታዊ፣
«መስቀል አብርሃ!–»
የዘንድሮው ፤ የ 2006 ዓ ም፣ የደመራ በዓል ፣ ከቀትር በኋላ ፣ ማምሻውን ተክብሯል።
በንግሥት ዕሌኒ ትእዛዝ ተቆፍሮ ፤ በኢየሩሳሌም የተገኘው ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሠቀለበት መሥቀል፣ የሚታሰብበት በዓል፣ ሃይማኖታዊ፣