አና ጎመሽ – ርዕዮትና እስክንድር “የኅሊና እሥረኞች ናቸው” አሉ

ለያዝነው የአውሮፓ 2013 ዓ.ም የአውሮፓ ፓርላማ የሳኻሮቭ ሽልማት ሁለት ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ሰባት ዕጩዎች ቀርበዋል፡፡