ኢትዮጵያን የመታዉ ድርቅና ተቃዋሚ ፓርቲ

የኢትዮጵያ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ባወጣዉ መግለጫዉ እንደሚለዉ የምግብ ርዳታ የሚያስፈልገዉ ኢትዮጵያዊ በይፋ ከሚነገረዉ ይበልጣል